አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን ወደ አዲስ ምዕራፍ ለማሻገር ብቃት ያለው አመራር የመፍጠር ስራን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡
የደቡብ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች “መመረጥ ተለውጦ ሀገርን ለመለወጥ” በሚል መሪ ሀሳብ የአመራር ግንባታ የውይይት መድረክ በሀዋሳ እያካሄዱ መሆኑ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን ወደ አዲስ ምዕራፍ ለማሻገር ብቃት ያለው አመራር የመፍጠር ስራን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡
የደቡብ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች “መመረጥ ተለውጦ ሀገርን ለመለወጥ” በሚል መሪ ሀሳብ የአመራር ግንባታ የውይይት መድረክ በሀዋሳ እያካሄዱ መሆኑ ተገልጿል፡፡