አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔና በ40ኛው የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ህብረቱ አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ በመግባት ላይ ናቸው።
ዛሬም የአልጀሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳሳደር ራምታን ላማምራ አዲሰ አበባ ገብተዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔና በ40ኛው የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ህብረቱ አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ በመግባት ላይ ናቸው።
ዛሬም የአልጀሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳሳደር ራምታን ላማምራ አዲሰ አበባ ገብተዋል።