በተመሳሳይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከብራዚል አምባሳደር ቪላሪህኖ ፔድሮሶ ጋር የብራዚል ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የብረትና በማዳበሪያ ምርት ኢንቨስትመንት ላይ መሳተፍ በሚችሉበት መንገድ ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም ኩባንያዎቹ በአፋጣኝ ወደ ስራ የሚመገቡበትን መንገድ እንደሚያመቻቹ ማረጋገጣቸውን ኢንጂነር ታከለ ዑማ ተናግረዋል፡፡
በተመሳሳይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከብራዚል አምባሳደር ቪላሪህኖ ፔድሮሶ ጋር የብራዚል ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የብረትና በማዳበሪያ ምርት ኢንቨስትመንት ላይ መሳተፍ በሚችሉበት መንገድ ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም ኩባንያዎቹ በአፋጣኝ ወደ ስራ የሚመገቡበትን መንገድ እንደሚያመቻቹ ማረጋገጣቸውን ኢንጂነር ታከለ ዑማ ተናግረዋል፡፡