የሀገር ውስጥ ዜና

ሚኒስቴሩ ከውጪ የሚገቡ የማዕድን ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት ከተመድ የቴክኒክ ድጋፍ ለማግኘት ተስማማ

By Feven Bishaw

February 02, 2022

በተመሳሳይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከብራዚል አምባሳደር ቪላሪህኖ ፔድሮሶ ጋር የብራዚል ኩባንያዎች በኢትዮጵያ የብረትና በማዳበሪያ ምርት ኢንቨስትመንት ላይ መሳተፍ በሚችሉበት መንገድ ተወያይተዋል፡፡

በውይይታቸውም ኩባንያዎቹ በአፋጣኝ ወደ ስራ የሚመገቡበትን መንገድ እንደሚያመቻቹ ማረጋገጣቸውን ኢንጂነር ታከለ ዑማ ተናግረዋል፡፡