አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያቤሎ ኢፋ ቦሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ያለውን የድርቅ አደጋ ሁኔታ ለመመልከት ዛሬ ወደ ስፍራው ማቅናታቸው ይታወቃል።
በአልአዛር ታደለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያቤሎ ኢፋ ቦሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ያለውን የድርቅ አደጋ ሁኔታ ለመመልከት ዛሬ ወደ ስፍራው ማቅናታቸው ይታወቃል።
በአልአዛር ታደለ