የሀገር ውስጥ ዜና

ቀጠናዊ ትስስር ለበለፀገች አፍሪካ

By Feven Bishaw

February 03, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካን በአጀንዳ 2063 የበለፀገች አህጉር ለማድረግ ህብረቱ ከያዛቸዉ ሰባት ውጥኖች ውስጥ በፖለቲካዊ አንድነትና በፓን አፍሪካኒዝም እሳቤዎች በአፍሪካ ህዳሴ ላይ የተመሰረተ የተቀናጀ አህጉርን መፍጠር አንዱ ነዉ።

መሰል እሳቤዎች ከሚገለጡባቸው ተግባራት መካከል ደግሞ የሀገራት ግንኙነትን የሚያሳልጡበት የድንበር ላይ አገልግሎቶች ተጠቃሾች ናቸው።