የሀገር ውስጥ ዜና

የሀገረመቆር-ቁንዲ ክፍል ሁለት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አፈፃፀም 90 በመቶ ደረሰ

By Feven Bishaw

February 03, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገረመቆር- ቁንዲ ክፍል ሁለት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አፈፃፀም 90 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡

በተያዘው በጀት አመትም ዋና ዋና ስራዎቹን ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል፡፡