አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገረመቆር- ቁንዲ ክፍል ሁለት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አፈፃፀም 90 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡
በተያዘው በጀት አመትም ዋና ዋና ስራዎቹን ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገረመቆር- ቁንዲ ክፍል ሁለት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አፈፃፀም 90 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡
በተያዘው በጀት አመትም ዋና ዋና ስራዎቹን ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል፡፡