አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴክኖሎጂ ዘርፍ ሥራ ፈጣሪና ሀብት አመንጭ ለሆኑ ጀማሪ የቴክኖሎጂ ፈጣራዎች እና እምቅ አቅምና ክህሎት ላላችው ድጋፍና ጥበቃ ሊደረግላቸው ይገባል ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ ገለጸ፡፡
የአገር አቀፍ የፈጠራ ባለሙያዎችና የስታርታፖች መድረክ የተካሄደ ሲሆን÷የኢኖቬሽን ምርምር ድጋፍ ማመልከቻና ማሳወቂያ ፓርታል ተመርቋል፡፡