አዲስ አበባ፣ጥር 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን በድርቅ ተጎጂ ለሆኑ ዜጎች የምግብ ድጋፍ መደረጉን የፌደራል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ከፋና ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ የደቡብ ክልል ባቀረበው ጥያቄ መሠረት የምግብ ድጋፋን የማድረስ ስራዎች በመከናወን ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፣ጥር 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን በድርቅ ተጎጂ ለሆኑ ዜጎች የምግብ ድጋፍ መደረጉን የፌደራል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ከፋና ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ የደቡብ ክልል ባቀረበው ጥያቄ መሠረት የምግብ ድጋፋን የማድረስ ስራዎች በመከናወን ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።