አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ለ4 የመንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ የ4 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ውል ስምምነት ከተለያዩ ተቋራጮች ጋር ተፈራረመ።
በውል ስምምነቱ ላይ የተቋሙ የስራ ሃላፊዎች፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት እንዲሁም መንገድ ከሚገነባባቸው አካባቢዎች የተወከሉ የሃገር የሽማግሌዎች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ለ4 የመንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ የ4 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ ውል ስምምነት ከተለያዩ ተቋራጮች ጋር ተፈራረመ።
በውል ስምምነቱ ላይ የተቋሙ የስራ ሃላፊዎች፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት እንዲሁም መንገድ ከሚገነባባቸው አካባቢዎች የተወከሉ የሃገር የሽማግሌዎች ተገኝተዋል።