የሀገር ውስጥ ዜና

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከኔዘርላንድስ የውጭ ንግድ እና የልማት ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

February 20, 2020

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከኔዘርላንድስ የውጭ ንግድ እና የልማት ትብብር ሚኒስትር ሲግሪድ ካግ ጋር ተወያይተዋል፡፡

በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት የትብብር መስኮች ዙሪያ መምከራቸው ነው የተገለጸው።