የሀገር ውስጥ ዜና

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ከኬንያና ከሴኔጋል ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ

By Feven Bishaw

February 06, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከ35ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታና ከሴኔጋሉ ፕሬዚዳንትና የህብረቱ የወቅቱ ሊቀመንበር ማኪ ሳል ጋር በሁለትዮሽና በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።

በውይይታቸው ኢትዮጵያ ሰላምን ለማረጋገጥ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ላይ መክረዋል፡፡