አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) በጀርመን የኢፌዴሪ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን አዲሱ የጀርመን መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት እንዲያጠናክር ጠየቁ፡፡
አምባሳደሯ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የአፍሪካና የሣህል ዳሬክተር ከሆኑት አምባሳደር ሮበርት ዶልገር ጋር ውይይት አድርገዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) በጀርመን የኢፌዴሪ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን አዲሱ የጀርመን መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት እንዲያጠናክር ጠየቁ፡፡
አምባሳደሯ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የአፍሪካና የሣህል ዳሬክተር ከሆኑት አምባሳደር ሮበርት ዶልገር ጋር ውይይት አድርገዋል።