አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን በነገው ዕለት ያካሂዳል።
የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት የፕሬስና ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አዲስአለም እንቻለው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፥ ምክር ቤቱ በጉባኤው የአስተዳደሩን የስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸምን ይገመገማል ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን በነገው ዕለት ያካሂዳል።
የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት የፕሬስና ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አዲስአለም እንቻለው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፥ ምክር ቤቱ በጉባኤው የአስተዳደሩን የስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸምን ይገመገማል ብለዋል።