የሀገር ውስጥ ዜና

በዱባይ ኤክስፖ በኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ

By Feven Bishaw

February 10, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዱባይ ኤክስፖ 2020 በኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ ላይ ያተኮረ ፎረም ተካሄደ፡፡

በመድረኩ የተሳተፉት የኢንቨስትመንት ኮሚሽነሯ ለሊሴ ነሜ፥ በተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች የኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍን ማዕከል አድርጎ የተካሄደው የኢንቨስትመንት ፎረም ውጤታማ እንደነበር ተናግረዋል፡፡