አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዱባይ ኤክስፖ 2020 በኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ ላይ ያተኮረ ፎረም ተካሄደ፡፡
በመድረኩ የተሳተፉት የኢንቨስትመንት ኮሚሽነሯ ለሊሴ ነሜ፥ በተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች የኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍን ማዕከል አድርጎ የተካሄደው የኢንቨስትመንት ፎረም ውጤታማ እንደነበር ተናግረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዱባይ ኤክስፖ 2020 በኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ ላይ ያተኮረ ፎረም ተካሄደ፡፡
በመድረኩ የተሳተፉት የኢንቨስትመንት ኮሚሽነሯ ለሊሴ ነሜ፥ በተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች የኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍን ማዕከል አድርጎ የተካሄደው የኢንቨስትመንት ፎረም ውጤታማ እንደነበር ተናግረዋል፡፡