አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሚኒስቴር ምድር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ የሰራዊት አባላት እውቅና የመስጠት ስነ ስርዓት እየተካሄደ ነው።
በመርሃ ግብሩም በመከላከያ ሚኒስቴር የሰራዊት ግንባታ ሥራዎች ዋና አስተባባሪ ጀነራል ባጫ ደበሌን ጨምሮ ከፍተኛ መኮንኖች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሚኒስቴር ምድር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ የሰራዊት አባላት እውቅና የመስጠት ስነ ስርዓት እየተካሄደ ነው።
በመርሃ ግብሩም በመከላከያ ሚኒስቴር የሰራዊት ግንባታ ሥራዎች ዋና አስተባባሪ ጀነራል ባጫ ደበሌን ጨምሮ ከፍተኛ መኮንኖች ተገኝተዋል።