የሀገር ውስጥ ዜና

በጌዴኦ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ

By Feven Bishaw

February 17, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጌዴኦ ዞን በይርጋጨፌ ወረዳ በቆንጋ ቀበሌ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የስድስት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡

አደጋው ከያቤሎ ወደ ሻሸመኔ 45 ሰው ጭኖ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ መኪና በመገልበጡ የደረሰ ነው፡፡