አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ጫና እየጨመረ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡
ሚኒስትሯ የጅማ ዩኒቨርሲቲ የካንሰር ህክምና ማዕከልን በይፋ ያስመረቁ ሲሆን፥ በሀገሪቱ የተላላፊ በሽታዎችን የስርጭት መጠን መቀነስ ቢቻልም ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ግን ከጊዜ ወደ ጊዜ ጫናቸው እየጨመረ ይገኛል ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ጫና እየጨመረ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡
ሚኒስትሯ የጅማ ዩኒቨርሲቲ የካንሰር ህክምና ማዕከልን በይፋ ያስመረቁ ሲሆን፥ በሀገሪቱ የተላላፊ በሽታዎችን የስርጭት መጠን መቀነስ ቢቻልም ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ግን ከጊዜ ወደ ጊዜ ጫናቸው እየጨመረ ይገኛል ብለዋል፡፡