አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት የወደሙና ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን ከተሞች መልሶ ለማቋቋም 58 ከተሞች የጥምረት ስምምነት መፈራረማቸውን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለጸ።
ጉዳት የደረሰባቸውን ከተሞች መልሶ የመገባንት ሂደት በተፋጠነ መልኩ ለማስኬድ የሚያግዝ አሰራር መዘርጋቱንም አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት የወደሙና ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን ከተሞች መልሶ ለማቋቋም 58 ከተሞች የጥምረት ስምምነት መፈራረማቸውን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለጸ።
ጉዳት የደረሰባቸውን ከተሞች መልሶ የመገባንት ሂደት በተፋጠነ መልኩ ለማስኬድ የሚያግዝ አሰራር መዘርጋቱንም አስታውቋል።