አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል አስተዳደር ምክር ቤት የተለያዩ ረቂቅ አዋጆች ላይ ውይይት በማድረግ ለጨፌ ኦሮሚያ መምራቱን የክልሉ የመንግስት ኮምንኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮ ሀላፊው አቶ ሀይሉ አዱኛ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የክልሉ አስተዳደር ምክር ቤት አራት ረቂቅ አዋጆች ላይ ውይይት በማድረግ ወደ ጨፌ ኦሮሚያ መርቷል ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል አስተዳደር ምክር ቤት የተለያዩ ረቂቅ አዋጆች ላይ ውይይት በማድረግ ለጨፌ ኦሮሚያ መምራቱን የክልሉ የመንግስት ኮምንኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮ ሀላፊው አቶ ሀይሉ አዱኛ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የክልሉ አስተዳደር ምክር ቤት አራት ረቂቅ አዋጆች ላይ ውይይት በማድረግ ወደ ጨፌ ኦሮሚያ መርቷል ብለዋል።