የሀገር ውስጥ ዜና

በወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ማዳን ተችሏል

By Feven Bishaw

February 23, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ማዳን መቻሉን የደቡብ ኢትዮጵያ ወጣቶች ፌደሬሽን ገለጸ፡፡

የፌደሬሽኑ የ2014 ዓም የ6 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው።