አዲስ አበበ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ – ጊቤ ወንዝ ዋና መንገድ በ1 ነጥብ 47 ቢሊየን ብር ወጪ የከባድ ጥገና ስራ ሊካሄድለት መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡
ከፍተኛ የትራንስፖርት ፍሰትን የሚያስተናግደው ይህ መንገድ ÷ ካለው ጉልህ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ አንፃር የተሻለ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ጥገናውን ማድረግ ማስፈለጉ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበበ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ – ጊቤ ወንዝ ዋና መንገድ በ1 ነጥብ 47 ቢሊየን ብር ወጪ የከባድ ጥገና ስራ ሊካሄድለት መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡
ከፍተኛ የትራንስፖርት ፍሰትን የሚያስተናግደው ይህ መንገድ ÷ ካለው ጉልህ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ አንፃር የተሻለ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ጥገናውን ማድረግ ማስፈለጉ ተገልጿል፡፡