አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ955 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ሃላፊ አቶ መሐመድ ሀሰን ÷በበጀት ዓመቱ በክልሉ ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ በአግባቡ ለመሰብሰብ ሰፊ ጥረት እያደረጉ መሆናቸውን ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ955 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ሃላፊ አቶ መሐመድ ሀሰን ÷በበጀት ዓመቱ በክልሉ ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ በአግባቡ ለመሰብሰብ ሰፊ ጥረት እያደረጉ መሆናቸውን ገልጸዋል።