የሀገር ውስጥ ዜና

በአፋር ክልል ከ955 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

By Feven Bishaw

February 25, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ955 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ።

የቢሮው ሃላፊ አቶ መሐመድ ሀሰን ÷በበጀት ዓመቱ በክልሉ ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ በአግባቡ ለመሰብሰብ ሰፊ ጥረት እያደረጉ መሆናቸውን ገልጸዋል።