የሀገር ውስጥ ዜና

በመከላከያ ሚኒስትሩና በኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር የተመራ ልዑክ የወንጪ ደንዲን ፕሮጀክት ጎበኘ

By Feven Bishaw

February 25, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ እና በኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ የወንጪ ደንዲን ፕሮጀክት ጎበኘ።

በጉብኝቱም የወንጪ ደንዲ ፕሮጀክት በተያዘለት ዕቅድ መሰረት እየተከናወነ መሆኑም ተገልጿል።