አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ እና በኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ የወንጪ ደንዲን ፕሮጀክት ጎበኘ።
በጉብኝቱም የወንጪ ደንዲ ፕሮጀክት በተያዘለት ዕቅድ መሰረት እየተከናወነ መሆኑም ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ እና በኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ የወንጪ ደንዲን ፕሮጀክት ጎበኘ።
በጉብኝቱም የወንጪ ደንዲ ፕሮጀክት በተያዘለት ዕቅድ መሰረት እየተከናወነ መሆኑም ተገልጿል።