አዲስ አበባ፣የካቲት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 400 ሚሊየን ዶዝ የሚጠጋ የኮቪድ 19 ክትባት ማጓጓዙን አስታወቀ፡፡
አየር መንገዱ ወደ 400 ሚሊየን ዶዝ የሚጠጋ የኮቪድ 19 ክትባት ነው ከ35 በላይ ለሚሆኑ የአለም ሀገራት ማጓጓዙን ያስታወቀው፡፡
አዲስ አበባ፣የካቲት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 400 ሚሊየን ዶዝ የሚጠጋ የኮቪድ 19 ክትባት ማጓጓዙን አስታወቀ፡፡
አየር መንገዱ ወደ 400 ሚሊየን ዶዝ የሚጠጋ የኮቪድ 19 ክትባት ነው ከ35 በላይ ለሚሆኑ የአለም ሀገራት ማጓጓዙን ያስታወቀው፡፡