አዲስ አበባ፣የካቲት 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የመኪና ስርቆት መበራከቱን ባለንብረቶች እና አሽከርካሪዎች ገለጹ።
እንደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መረጃ ባለፉት 6 ወራት ብቻ 74 መኪኖች ላይ የስርቆት ወንጀል ተፈጽሟል።
አዲስ አበባ፣የካቲት 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የመኪና ስርቆት መበራከቱን ባለንብረቶች እና አሽከርካሪዎች ገለጹ።
እንደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መረጃ ባለፉት 6 ወራት ብቻ 74 መኪኖች ላይ የስርቆት ወንጀል ተፈጽሟል።