የሀገር ውስጥ ዜና

በመዲናችን የመኪና ሥርቆት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ ተገለጸ

By Feven Bishaw

March 01, 2022

አዲስ አበባ፣የካቲት 22፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የመኪና ስርቆት መበራከቱን ባለንብረቶች እና አሽከርካሪዎች ገለጹ።

እንደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መረጃ ባለፉት 6 ወራት ብቻ 74 መኪኖች ላይ የስርቆት ወንጀል ተፈጽሟል።