በተመሳሳይ በምስራቅ ሸዋ ዞን ወረ ጃርሶ ወረዳ አሸባሪው ሸኔን ለማጽዳት የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
የሽብር ቡድኑን ከአካባቢው ለማጽዳትም ከመከላከያ ሰራዊት፣ ከኦሮሚያ ልዩ ኃይል አና ፖሊስ እንዲሁም ከአካባቢው ሚሊሻ ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ነው ከሚሽኑ የገለጸው፡፡
በተመሳሳይ በምስራቅ ሸዋ ዞን ወረ ጃርሶ ወረዳ አሸባሪው ሸኔን ለማጽዳት የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
የሽብር ቡድኑን ከአካባቢው ለማጽዳትም ከመከላከያ ሰራዊት፣ ከኦሮሚያ ልዩ ኃይል አና ፖሊስ እንዲሁም ከአካባቢው ሚሊሻ ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ነው ከሚሽኑ የገለጸው፡፡