የሀገር ውስጥ ዜና

አሸባሪው ሸኔ በምዕራብ ሸዋ ዞን 647 ንጹሃን ዜጎችን ሲገድል፥ በ1 ሺህ 252 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት አድርሷል

By Melaku Gedif

March 01, 2022

በተመሳሳይ በምስራቅ ሸዋ ዞን ወረ ጃርሶ ወረዳ አሸባሪው ሸኔን ለማጽዳት የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡

የሽብር ቡድኑን ከአካባቢው ለማጽዳትም ከመከላከያ ሰራዊት፣ ከኦሮሚያ ልዩ ኃይል አና ፖሊስ እንዲሁም ከአካባቢው ሚሊሻ ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ነው ከሚሽኑ የገለጸው፡፡