አዲስ አበባ ፣ የካቲት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብልጽግና ምስጢር መደመር ፣ መከባበር እና በጋራ መቆም ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በ5 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ተገንብቶ የተጠናቀቀውን እና የተለያዩ የብረታ ብረት ምርቶችን የሚያመርተውን አዳማ ቆርቆሮ ፋብሪካ ማስፋፊያን ዛሬ በመረቁበት ወቅት ነው።
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብልጽግና ምስጢር መደመር ፣ መከባበር እና በጋራ መቆም ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በ5 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ተገንብቶ የተጠናቀቀውን እና የተለያዩ የብረታ ብረት ምርቶችን የሚያመርተውን አዳማ ቆርቆሮ ፋብሪካ ማስፋፊያን ዛሬ በመረቁበት ወቅት ነው።