አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አካባቢዎች በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 59 በርሜል ነዳጅ መያዙ ተገለፀ፡፡
በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 26 በርሜል ነዳጅ መያዙን የጋምቤላ ክልል አስታወቀ፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አካባቢዎች በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 59 በርሜል ነዳጅ መያዙ ተገለፀ፡፡
በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 26 በርሜል ነዳጅ መያዙን የጋምቤላ ክልል አስታወቀ፡፡