የሀገር ውስጥ ዜና

በተለያዩ አካባቢዎች በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 59 በርሜል ነዳጅ ተያዘ

By Feven Bishaw

March 08, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አካባቢዎች በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 59 በርሜል ነዳጅ መያዙ ተገለፀ፡፡

በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 26 በርሜል ነዳጅ መያዙን የጋምቤላ ክልል አስታወቀ፡፡