አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር 124 ኛውን የአድዋ ድል በዓል ለመዘከር ያዘጋጀው የአድዋ ጉዞ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል።
በመነሻ ዝግጅቱ ላይ የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳውን ጨምሮ የተለያዩ የመንግሰት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር 124 ኛውን የአድዋ ድል በዓል ለመዘከር ያዘጋጀው የአድዋ ጉዞ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል።
በመነሻ ዝግጅቱ ላይ የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳውን ጨምሮ የተለያዩ የመንግሰት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።