የሀገር ውስጥ ዜና

በሐረሪ ክልል ባለፉት 6 ወራት 580 ሚሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

By Feven Bishaw

March 09, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 580 ሚሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፡፡

የሐረሪ ክልል ገቢዎች ባለስልጣን ቢሮ የ2014 በጀት አመት የ6 ወር ስራ አፈፃፀም ሪፖርት ለክልሉ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ቀርቧል፡፡