አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 580 ሚሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፡፡
የሐረሪ ክልል ገቢዎች ባለስልጣን ቢሮ የ2014 በጀት አመት የ6 ወር ስራ አፈፃፀም ሪፖርት ለክልሉ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ቀርቧል፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 580 ሚሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡ ተገለፀ፡፡
የሐረሪ ክልል ገቢዎች ባለስልጣን ቢሮ የ2014 በጀት አመት የ6 ወር ስራ አፈፃፀም ሪፖርት ለክልሉ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ቀርቧል፡፡