የሀገር ውስጥ ዜና

የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ ዛሬ ይጀመራል

By Feven Bishaw

March 11, 2022

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤውን ዛሬ ከቀኑ ስምንት ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ያካሂዳል።

ብልጽግና ፓርቲ ዛሬ በሚጀምረው ጉባኤው የኢትዮጵያውያንን ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያረጋግጡ ውሳኔዎች እንደሚተላለፉ አስታውቋል።