አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤውን ዛሬ ከቀኑ ስምንት ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ያካሂዳል።
ብልጽግና ፓርቲ ዛሬ በሚጀምረው ጉባኤው የኢትዮጵያውያንን ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያረጋግጡ ውሳኔዎች እንደሚተላለፉ አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤውን ዛሬ ከቀኑ ስምንት ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ያካሂዳል።
ብልጽግና ፓርቲ ዛሬ በሚጀምረው ጉባኤው የኢትዮጵያውያንን ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያረጋግጡ ውሳኔዎች እንደሚተላለፉ አስታውቋል።