አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባዔ ፍጹም ነጻና አሳታፊ በመሆን ለኢትዮጵያ የዴሞክራሲ እድገት መሰረት የጣለ መሆኑን የጉባዔው ተሳታፊዎች ገለጹ፡፡
የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባዔ ዛሬ ሦስተኛ ቀኑ ሲሆን÷ ጉባዔው ትናንት ባካሄደው ውሎ የፓርቲውን መተዳደሪያ ደንብና ፕሮግራም እንዲሁም የፓርቲውን ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንቶች መርጧል፡፡
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባዔ ፍጹም ነጻና አሳታፊ በመሆን ለኢትዮጵያ የዴሞክራሲ እድገት መሰረት የጣለ መሆኑን የጉባዔው ተሳታፊዎች ገለጹ፡፡
የብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጉባዔ ዛሬ ሦስተኛ ቀኑ ሲሆን÷ ጉባዔው ትናንት ባካሄደው ውሎ የፓርቲውን መተዳደሪያ ደንብና ፕሮግራም እንዲሁም የፓርቲውን ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንቶች መርጧል፡፡