አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሄራዊ የፕላንና ልማት ኮሚሽን ለአርብቶ አደሩ እና ልዮ ድጋፍ ለሚሹ ክልሎች የ10 ዓመት እቅድ ግብአት ማሰባሰቢያ መድረክ አካሄደ።
ኮሚሸኑ የ10 ዓመት እቅድ ግብዓት ማሰባሰቢያው በዛሬው እለት ከባለድርሻ አካላት እና ከስድስት ክልሎች ከተወከሉ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሄራዊ የፕላንና ልማት ኮሚሽን ለአርብቶ አደሩ እና ልዮ ድጋፍ ለሚሹ ክልሎች የ10 ዓመት እቅድ ግብአት ማሰባሰቢያ መድረክ አካሄደ።
ኮሚሸኑ የ10 ዓመት እቅድ ግብዓት ማሰባሰቢያው በዛሬው እለት ከባለድርሻ አካላት እና ከስድስት ክልሎች ከተወከሉ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል።