አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መጋቢት 15 ቀን የሚከበረውን የዓለም የቲቢ ቀን ምክንያት በማድረግ የቲቢ ምርመራ ዘመቻ ተጀመረ።
ሪች ኢትዮጵያ በተሰኘ ድርጅት አስተባባሪነት ለቲቢ በሽታ ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን በመለየት ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት የቲቪ ምርመራ ይካሄዳል ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መጋቢት 15 ቀን የሚከበረውን የዓለም የቲቢ ቀን ምክንያት በማድረግ የቲቢ ምርመራ ዘመቻ ተጀመረ።
ሪች ኢትዮጵያ በተሰኘ ድርጅት አስተባባሪነት ለቲቢ በሽታ ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን በመለየት ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት የቲቪ ምርመራ ይካሄዳል ተብሏል።