የሀገር ውስጥ ዜና

ወደ ሳዑዲ አረቢያ ተቋርጦ የነበረው በረራ ጀመረ

By Feven Bishaw

March 18, 2022

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ተቋርጦ የነበረው በረራ ከመጋቢት 6 ቀን ጀምሮ መቀጠሉን አስታወቀ፡፡

አየር መንገዱ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ተቋርጦ የነበረውን በረራ ከመጋቢት 6 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ መጀመሩን ጠቅሶ በዚህም ደስታ እንደተሰማው ገልጿል፡፡