አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ተቋርጦ የነበረው በረራ ከመጋቢት 6 ቀን ጀምሮ መቀጠሉን አስታወቀ፡፡
አየር መንገዱ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ተቋርጦ የነበረውን በረራ ከመጋቢት 6 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ መጀመሩን ጠቅሶ በዚህም ደስታ እንደተሰማው ገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ተቋርጦ የነበረው በረራ ከመጋቢት 6 ቀን ጀምሮ መቀጠሉን አስታወቀ፡፡
አየር መንገዱ ወደ ሳዑዲ አረቢያ ተቋርጦ የነበረውን በረራ ከመጋቢት 6 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ መጀመሩን ጠቅሶ በዚህም ደስታ እንደተሰማው ገልጿል፡፡