የሀገር ውስጥ ዜና

በመዲናዋ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ዘይት እየተሰራጨ ነው

By Feven Bishaw

March 18, 2022

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ዘይት እየተሰራጨ ነው፡፡

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በልደታ፣ ቂርቆስ እና ቦሌ ክፍለ ከተሞች ዘይት እየተሰራጨ መሆኑን በቅኝቱ ተመልክቷል።