አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ዘይት እየተሰራጨ ነው፡፡
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በልደታ፣ ቂርቆስ እና ቦሌ ክፍለ ከተሞች ዘይት እየተሰራጨ መሆኑን በቅኝቱ ተመልክቷል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ዘይት እየተሰራጨ ነው፡፡
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በልደታ፣ ቂርቆስ እና ቦሌ ክፍለ ከተሞች ዘይት እየተሰራጨ መሆኑን በቅኝቱ ተመልክቷል።