አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ህልውና የሚፃረር እንዲሁም በአሜሪካ እና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያበላሸውን ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ሰነድን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ሊካሄድ መሆኑ ተገለፀ፡፡
ሰላማዊ ሰልፉ በቀጣዩ ሳምንት መጀመሪያ እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ህልውና የሚፃረር እንዲሁም በአሜሪካ እና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያበላሸውን ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ሰነድን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ሊካሄድ መሆኑ ተገለፀ፡፡
ሰላማዊ ሰልፉ በቀጣዩ ሳምንት መጀመሪያ እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡