አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ሲያካሂድ የነበረውን ጉባኤ የተለያዩ ረቂቅ አዋጆች፣ የ18 ዳኞችና ሶስት የካቢኔ አባላት ሹመት በማጽደቅ ተጠናቋል።
ለሁለት ቀናት በተለያዩ ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ሲመክር የቆየው የክልሉ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ፥ የተለያዩ አዋጆች እና ደንቦች ላይ ሰፊ ውይይቶችን በማድረግ አፅድቋል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ሲያካሂድ የነበረውን ጉባኤ የተለያዩ ረቂቅ አዋጆች፣ የ18 ዳኞችና ሶስት የካቢኔ አባላት ሹመት በማጽደቅ ተጠናቋል።
ለሁለት ቀናት በተለያዩ ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ሲመክር የቆየው የክልሉ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ፥ የተለያዩ አዋጆች እና ደንቦች ላይ ሰፊ ውይይቶችን በማድረግ አፅድቋል።