አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዚህ ዓመት ለ200 ሆቴሎች ዳግም የደረጃ ምደባ ለማካሄድ እቅድ መያዙን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ በዚህ ዓመት በሀገሪቱ የሚገኙ ሁሉንም ሆቴሎች ዳግም በደረጃ ለመመደብ ከአዲስ አበባ ሆቴል ባለሃብቶች ጋር ውይይት አድርጓል።
ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision