አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወባና ያልተመጣጠነ የምግብ እቅርቦት ችግሮች በክልሉ መከሰታቸውን የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ አቶ እንዳሻው ሽብሩ አስታወቁ፡፡
የክልሉ ጤና ቢሮ ሃላፊ ከፋና ብሮድካስቲንግ ጋር ባደረጉት ቆይታ ፥ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ትግበራ ወጥነት ባለው መልኩ እንዲከናወን ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወባና ያልተመጣጠነ የምግብ እቅርቦት ችግሮች በክልሉ መከሰታቸውን የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ አቶ እንዳሻው ሽብሩ አስታወቁ፡፡
የክልሉ ጤና ቢሮ ሃላፊ ከፋና ብሮድካስቲንግ ጋር ባደረጉት ቆይታ ፥ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ትግበራ ወጥነት ባለው መልኩ እንዲከናወን ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡