የሀገር ውስጥ ዜና

በልደታ ክ/ከተማ ከ162 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ፕሮጀክቶች ተመረቁ

By Feven Bishaw

March 27, 2022

አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ልደታ ክፍለ ከተማ ከ162 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውና ግንባታቸው የተጠናቀቁ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን መርቀዋል።