አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የነፃነት እና እኩልነት ፓርቲ (ነእፓ) አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን “ከተፎካካሪነት ወደ መሪነት” በሚል መሪ ሀሳብ ማካሄድ ጀምሯል።
በጉባኤው ላይ ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ የፓርቲው አባላት እና አመራሮች ተሳትፍዋል።
አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የነፃነት እና እኩልነት ፓርቲ (ነእፓ) አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን “ከተፎካካሪነት ወደ መሪነት” በሚል መሪ ሀሳብ ማካሄድ ጀምሯል።
በጉባኤው ላይ ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ የፓርቲው አባላት እና አመራሮች ተሳትፍዋል።