ሚኒስቴሩ በተቋሙ በበለፀጉ ሶፍትዌሮች አጠቃቀም ዙሪያ ሲሰለጥኑ የቆዩና ከሁሉም ክልሎችና ሁለት የከተማ አስተዳደሮች የውሃ ሴክተር ተቋማት የተውጣጡ 120 ባለሙያዎችን ዛሬ አስመርቋል።