አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ቀጠናዊ ትብብራቸውን ማጠናከር በሚችሉበት አግባብ ላይ ምክክር ተካሄደ።
ምክክሩ በጂቡቲ ወደቦችና ነጻ ቀጠና ባለስልጣን ሊቀ መንበር አቡበክር ኦማር ሃዲ እና በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ስራ አስፈጻሚ ምህረቱ ማሞ መካከል ነው የተካሄደው።
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ቀጠናዊ ትብብራቸውን ማጠናከር በሚችሉበት አግባብ ላይ ምክክር ተካሄደ።
ምክክሩ በጂቡቲ ወደቦችና ነጻ ቀጠና ባለስልጣን ሊቀ መንበር አቡበክር ኦማር ሃዲ እና በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ስራ አስፈጻሚ ምህረቱ ማሞ መካከል ነው የተካሄደው።