የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ቀጠናዊ ትብብራቸውን ማጠናከር በሚችሉበት አግባብ ላይ ምክክር ተካሄደ

By Feven Bishaw

March 29, 2022

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ ቀጠናዊ ትብብራቸውን ማጠናከር በሚችሉበት አግባብ ላይ ምክክር ተካሄደ።

ምክክሩ በጂቡቲ ወደቦችና ነጻ ቀጠና ባለስልጣን ሊቀ መንበር አቡበክር ኦማር ሃዲ እና በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ስራ አስፈጻሚ ምህረቱ ማሞ መካከል ነው የተካሄደው።