የሀገር ውስጥ ዜና

በአሰላ ከተማ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

By Tibebu Kebede

February 27, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርሲ ዞን አሰላ ከተማ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ እየተካሄደ ያለውን ለውጥ የሚያበረታታ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።

በድጋፍ ሰልፉ በዞኑ ከሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች እና ከአሰላ ከተማ የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።