የሀገር ውስጥ ዜና

በሐረር 10 ሺዎች የተሳተፋትበት የጎዳና ላይ ኢፍጣር ተካሄደ

By Feven Bishaw

April 17, 2022

የረመዳን ወርን በመተጋገዝና በመረዳዳት እያሳለፉ እንደሚገኙ የገለፁት ምእመናን በበኩላቸው፥ ቀሪውን የፆም ጊዜ ይህኑን የመተሳሰብ እሴት ሀይማኖቱ በሚፈቅደው ሁሉ አጠናክረው ለመቀጠል ገብተዋል።

የኢፍጣር መርሃ ግብሩ በከተማው ከሚገኘው ራስ ሆቴል እስከ እስከ ሀረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት ድረስ ነው የተካሄደው።