አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ምግብ ፕሮግራም የሰብአዊ ድጋፍ የጫኑ 30 ከባድ ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ለመጓዝ ዝግጁ መሆናቸውን አስታወቀ።
የዓለም የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ክሌር ኔቪል እንደገለጹት፥ ለአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ የሚያስፈልጉ አቅርቦቶችና አልሚ ምግቦችን የያዙ 30 ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ለመጓዝ ዝግጁ ሆነዋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ምግብ ፕሮግራም የሰብአዊ ድጋፍ የጫኑ 30 ከባድ ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ለመጓዝ ዝግጁ መሆናቸውን አስታወቀ።
የዓለም የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ ክሌር ኔቪል እንደገለጹት፥ ለአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ የሚያስፈልጉ አቅርቦቶችና አልሚ ምግቦችን የያዙ 30 ተሽከርካሪዎች ወደ ትግራይ ለመጓዝ ዝግጁ ሆነዋል።