የሀገር ውስጥ ዜና

የገንዘብ ሚኒስትሩ ከዓለም ባንክ የቀጠናው ተወካይ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

By Feven Bishaw

April 22, 2022

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ከዓለም ባንክ የምሥራቅና የደቡባዊ አፍሪካ አገራት ተወካይ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ጋር ተወያይተዋል፡፡

በውይይታቸው የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ስለሚሰጠው ድጋፍና በሌሎች በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡