አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ከዓለም ባንክ የምሥራቅና የደቡባዊ አፍሪካ አገራት ተወካይ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸው የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ስለሚሰጠው ድጋፍና በሌሎች በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ከዓለም ባንክ የምሥራቅና የደቡባዊ አፍሪካ አገራት ተወካይ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸው የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ስለሚሰጠው ድጋፍና በሌሎች በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡