አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዞን አርሶአደሮች ለዘንድሮው የበልግና የመኸር እርሻ የማሳ ዝግጅት ቀደም ብለው ቢጀምሩም እስካሁን ከፍላጎታቸው ጋር የሚጣጣም የአፈር ማዳበሪያም ሆነ ዘር እንዳላገኙ ተናገሩ።
ይህ ደግሞ የዘር ወቅትን ያሳልፍብናል የሚል ስጋት እንዳሳዳሳደረባቸው አርሶ አደሮቹ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ገልፀዋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዞን አርሶአደሮች ለዘንድሮው የበልግና የመኸር እርሻ የማሳ ዝግጅት ቀደም ብለው ቢጀምሩም እስካሁን ከፍላጎታቸው ጋር የሚጣጣም የአፈር ማዳበሪያም ሆነ ዘር እንዳላገኙ ተናገሩ።
ይህ ደግሞ የዘር ወቅትን ያሳልፍብናል የሚል ስጋት እንዳሳዳሳደረባቸው አርሶ አደሮቹ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ገልፀዋል።