የሀገር ውስጥ ዜና

የፈለጉትን ያህል የአፈር ማዳበሪያም ሆነ ዘር እንዳላገኙ የጅማ ዞን አርሶአ ደሮች ተናገሩ

By Feven Bishaw

April 25, 2022

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዞን አርሶአደሮች ለዘንድሮው የበልግና የመኸር እርሻ የማሳ ዝግጅት ቀደም ብለው ቢጀምሩም እስካሁን ከፍላጎታቸው ጋር የሚጣጣም የአፈር ማዳበሪያም ሆነ ዘር እንዳላገኙ ተናገሩ።

ይህ ደግሞ የዘር ወቅትን ያሳልፍብናል የሚል ስጋት እንዳሳዳሳደረባቸው አርሶ አደሮቹ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ገልፀዋል።