የሀገር ውስጥ ዜና

በአፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ የተመራ የኢትዮጵያ ልኡክ በጅቡቲ ጉብኝት አደረገ

By Tibebu Kebede

March 03, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ የተመራ የኢትዮጵያ ልኡክ በጅቡቲ ይፋዊ የስራ ጉብኝት አደረገ።

የኢትዮጵያ ልኡክ በጅቡቲ ጉብኝቱን ያደረገው በሀገሪቱ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት መሃመድ አሊ ሁመድ በቀረበለት ግብዣ ነው።